ማየስ ፩ መስኖ ግንባታ ፕሮጀክት ተጠናቀቀ።

በደቡብ ወሎ ዞን መሃል ሳይንት ወረዳ የተገነባው ማየስ ፩ መስኖ ግንባታ ፕሮጀክት ተጠናቆ ለአገልግሎት ተዘጋጅቷል። ፕሮጀችቱ 6.2 ኪ.ሜ. የዋና ቦይ (main canal) ያለው ሲሆን 172 ሄክታር መሬት የማልማት አቅም አለው።



Leave a Reply

This website uses cookies and asks your personal data to enhance your browsing experience. We are committed to protecting your privacy and ensuring your data is handled in compliance with the General Data Protection Regulation (GDPR).