ምስጋና

  • የኩባንያችን ዋና ስራ አስኪያጅ የነበሩትን የአቶ ዘመኑ ዋለልኝን ህልፈተ ህይወት ተከትሎ ለቤተሰቦች ማቋቋሚያ ብር 554,713.89.00 (አምስት መቶ አምሳ አራት ሽህ ሰባት መቶ አስራ ሶሰት ከ89/100 ሳንቲም) ቃል ተገብቷል፡፡ ለዚህም ኩባንያው በቤተሰቦቹ ስም ከፍተኛ ምስጋናና አክብሮት አለው፡፡
  • ይህንን ቃል የተገባ ገንዘብ ከእህት ኩባንያዎች፤ ሌሎችም መ/ቤቶችና ሌሎችም ግለሰቦች ጋር ካዋጡት ገንዘብ ጋር በመጨመር ለቤተሰቦቹ መኖሪያ ባለ አንድ መኝታ ቤት ኮንዶሚኒየም ተገዝቶላቸዋል፡፡
  • ይህንን አስመልክቶ ባለቤታቸው ከኩባንያው ሰራተኞችና ለአመራሩ እንዲሁም ለጋፋት ኢንዶውመንት፤ ለእህት ኩባንያዎችና ድጋፍ ላደረጉ አካላት በሙሉ ያላቸውን ከፍተኛ ምስጋና አቅርበዋል፡፡



Leave a Reply

This website uses cookies and asks your personal data to enhance your browsing experience. We are committed to protecting your privacy and ensuring your data is handled in compliance with the General Data Protection Regulation (GDPR).