- September 8, 2022
- Posted by: admin
- Category: Uncategorized
No Comments

በጋፋት ኢንዶውመንት ስር ለሚገኙ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ኩባንያዎች ከኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት ጋር በመተባባር በጥራት ጽንሰ ሃሳብና በአመራር ሰጭነት (ሊደርሽፕ) ዙሪያ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ለስራ መሪወች ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ በስልጠናውም የመሪና ተከታይ ግንኙነት፤ የጥራት ምንነትና መገለጫዎች እንዲሁም ለጥራ ሽልማት ውድድር የሚያበቁ መመዘኛ ነጥቦች ላይ በማተኮር ግንዛቤ እንዲያዝ ተደርጓል፡፡


