ኩባንያችን ለ9 ኛው ዙር ለሚያደርገው የጥራት ሽልማት ውድድር ሂደት የመጨረሻ የሆነውን የመስክ ግምገማ አካሄደ።

ኩባንያችን ለ9 ኛው ዙር ለሚያደርገው የጥራት ሽልማት ውድድር ሂደት የመጨረሻ የሆነውን የመስክ ግምገማ ከኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት በመጡ የቴክኒክ ኮሚቴ አባላት አማካኝነት አካሄደ፡፡ በዚህም የቴክኒክ ኮሚቴው በኩባንያችን፥ የስራ ክፍሎችን፤ የማኔጅመንት ቡድኑን እንዲሁም የደብረ- ማርቆስ ከተማ ባለ 5000 ሜ.ኩ ሪዘርቫየር ግንባታ ፕሮጀክትን በአካል በመገኘት መገምገም ችሏል፡፡



Leave a Reply

This website uses cookies and asks your personal data to enhance your browsing experience. We are committed to protecting your privacy and ensuring your data is handled in compliance with the General Data Protection Regulation (GDPR).