ኩባንያችን የመጠጥ ውኃ ፕሮጀክቶችን ውል ስምምነት ፈጸመ።

ኩባንያችን ከያዛቸው የመጠጥ ውኃና የመስኖ ግንባታ ፕሮጀክቶች በተጨማሪ የደብረ ማርቆስ ከተማ ማስፋፊያ ፕሮጀክት እና የሮብ ገበያ የገጠር ቀበሌዎች አገናኝ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክቶችን በጥር ወር 2013 ዓ.ም ከአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ውኃ፤ መስኖና ኢነርጂ ልማት ቢሮ ጋር ውል ስምምነት በመፈጸም ወደ ስራ ገብቷል፡፡ 



Leave a Reply

This website uses cookies and asks your personal data to enhance your browsing experience. We are committed to protecting your privacy and ensuring your data is handled in compliance with the General Data Protection Regulation (GDPR).