- February 2, 2021
- Posted by: admin
- Category: Uncategorized
No Comments
ኩባንያችን ከያዛቸው የመጠጥ ውኃና የመስኖ ግንባታ ፕሮጀክቶች በተጨማሪ የደብረ ማርቆስ ከተማ ማስፋፊያ ፕሮጀክት እና የሮብ ገበያ የገጠር ቀበሌዎች አገናኝ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክቶችን በጥር ወር 2013 ዓ.ም ከአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ውኃ፤ መስኖና ኢነርጂ ልማት ቢሮ ጋር ውል ስምምነት በመፈጸም ወደ ስራ ገብቷል፡፡