የአለም ገና መጠጥ ውኃ ግንባታ ፕሮጀክት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡

በኩባንያችን ስራ ተቋራጭነት ከብር 65 ሚሊዮን በላይ በሆነ ወጭ ወጥቶበት ሲገነባ የነበረው በአዊ ብሄረሰብ ዞን አየሁ ወረዳ የአለም ገና የመጠጥ ውኃ ፕሮጀክት አስፈላጊውን የሙከራ ስራዎች በማጠናቀቅ በ19/11/2012 ዓ.ም የክልሉ ርእሰ መስተዳድርና ከፍተኛ ባለስልጣናት በተገኙበት ተመርቆ ለአገልግሎት በቅቷል፡፡    



Leave a Reply

This website uses cookies and asks your personal data to enhance your browsing experience. We are committed to protecting your privacy and ensuring your data is handled in compliance with the General Data Protection Regulation (GDPR).