- July 27, 2020
- Posted by: admin
- Category: Uncategorized
No Comments
በኩባንያችን ስራ ተቋራጭነት ከብር 65 ሚሊዮን በላይ በሆነ ወጭ ወጥቶበት ሲገነባ የነበረው በአዊ ብሄረሰብ ዞን አየሁ ወረዳ የአለም ገና የመጠጥ ውኃ ፕሮጀክት አስፈላጊውን የሙከራ ስራዎች በማጠናቀቅ በ19/11/2012 ዓ.ም የክልሉ ርእሰ መስተዳድርና ከፍተኛ ባለስልጣናት በተገኙበት ተመርቆ ለአገልግሎት በቅቷል፡፡