የኩባንያችን የካይዘን ትግበራ ስራዎች ጉብኝት ተካሄደ።

የኩባንያው ማኔጅመንት አባላት በዛሬው ዕለት የካይዘን ትግበራ ስራዎችን  በአካል ጎብኝቷል፡፡ በዚህም፥

  • የቦታ አጠቃቀም፤
  • የንብረት አያያዝ፤
  • የግቢ ውበትና ጽዳት  ሁኔታዎችን

በማየት በቀጣይ መስተካከል ያለባቸውን አስተያየቶች በመስጠት ጉብኝቱ ተጠናቋል፡፡



Leave a Reply

This website uses cookies and asks your personal data to enhance your browsing experience. We are committed to protecting your privacy and ensuring your data is handled in compliance with the General Data Protection Regulation (GDPR).